የቤተ ክርስቲያን ማህበረሰብ

አብረን የእግዚአብሔርን ቤት እንገንባ

ልገሳዎ እምነትን ወደ ተግባር የሚቀይር ሲሆን፣ ለማህበረሰባችንና ለትውልድ ትውልድ መገንባት ነው።

12,200 ብር

እስካሁን የተሰበሰበ

9

ልገሳ ያደረጉ ሰዎች

0%

የተጠናቀቀው መጠን

ማረፊያዬ ይህቺ ናት - ለአ/መ/ሕ/ቅድስት ኪ/ም ሕንጻ ማሠሪያ
በምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአምቦ ከተማ የምትገኘው የጥንታዊቷ የአምቦ መሰረተ ህይወት ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ለራሳቸው እና ለእቴጌ መነን ማስቀደሻ  ከቤተመንግስት ጎን ቢያሰሩዋትም ከጥበቷ የተነሳ ብዙ መዕመናንን ማገልገል ስላልቻለች በአዲስ መልክ ግንባታዋ ላለፉት ሰባት ዓመታት እየተከናወነ ይገኛል፡፡
12,200 ብር ተሰብስቧልግብ: 5,000,000 ብር
0%
አሁን ይለግሱ

የባንክ መረጃ

ባንክ:ኮሜርሻል ባንክ ኦፍ ኢትዮጵያ
የመለያ ስም:የአምቦ መ/ሕ/ቅ/ኪ/ምህረት ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የመለያ ቁጥር:1000150986088
በቀላሉ ለመክፈል QR ይስካን

የቅርብ ጊዜ ደጋፊዎች

በእምነትዎና በልግስናዎ እናመሰግናለን

E
Eyob Wondimeneh

11 ኤፕሪል 2026

DON-00038

200 ብር

W
Worku Derara Megenassa

10 ኤፕሪል 2026

DON-00036

1,000 ብር

?
በስም አልባ

10 ኤፕሪል 2026

DON-00035

5,000 ብር

?
በስም አልባ

10 ኤፕሪል 2026

DON-00034

2,000 ብር

H
Hortu Alemayehu

10 ኤፕሪል 2026

DON-00031

1,000 ብር

ደረጄ እንደቡ/ገብረ ሚካኤል

9 ኤፕሪል 2026

DON-00030

500 ብር

“አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።” — 1 ዜና መዋዕል 28፥10 https://zbible.page.link/b

ሀብቱ አረጋዊ (ሀብተማርያም)

9 ኤፕሪል 2026

DON-00029

1,000 ብር

እናታችን ቅድስት ኪዳነምህረት ፍጻሜውን ታሳየን።

ግርማ

9 ኤፕሪል 2026

DON-00028

1,000 ብር

ደረጀ አድማሱ ማህደር

9 ኤፕሪል 2026

DON-00026

500 ብር

ልገሳዎ ልዩነት ይፈጥራል

እያንዳንዱ ብር ጠቃሚ ነው። ዛሬ ወደ እምነተኛ ደጋፊዎች ማህበረሰብ ይቀላቀሉ።

100% ግልጽነት

ለእግዚአብሔር ክብር

ማህበረሰብ ተኮር