የቤተክርስቲያን ግንባታ

የቤተክርስቲያን ግንባታ

በምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአምቦ ከተማ የምትገኘው የጥንታዊቷ የአምቦ መሰረተ ህይወት ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ለራሳቸው እና ለእቴጌ መነን ማስቀደሻ  ከቤተመንግስት ጎን ቢያሰሩዋትም ከጥበቷ የተነሳ ብዙ መዕመናንን ማገልገል ስላልቻለች በአዲስ መልክ ግንባታዋ ላለፉት ሰባት ዓመታት እየተከናወነ ይገኛል፡፡

የፕሮጀክቱ ግስጋሴ
10%

የተጠናቀቀው መጠን

2,000 ETB ብር ተሰብስቧልግብ: 20,000 ETB ብር
ሙሉ ታሪክ

የበረከቱ ተሳታፊዎች ሁኑ.....በምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአምቦ ከተማ የምትገኘው የጥንታዊቷ የአምቦ መሰረተ ህይወት ቅድስት ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ለራሳቸው እና ለእቴጌ መነን ማስቀደሻ  ከቤተመንግስት ጎን ቢያሰሩዋትም ከጥበቷ የተነሳ ብዙ መዕመናንን ማገልገል ስላልቻለች በአዲስ መልክ ግንባታዋ ላለፉት ሰባት ዓመታት እየተከናወነ ይገኛል፡፡

በሃገር ውስጥና በውጭ ሃገር በሚኖሩ ቅን የቤተክርስቲያን ልጆች እና የአካባቢው ምዕመናን የቻሉትን ሁሉ ድጋፍ እያደረጉ አሁን ላለበት የደረሰ ቢሆንም ቀሪውን የፊኒሺንግ ስራ ለማጠናቀቅ እና ታቦተ ህጉን በጊዜያዊነት ካረፈበት አዳራሽ ወደ ቤተመቅደስ ለማስገባት በአካባቢው ባለው ህዝበ ክርስቲያን አስተዋጽኦ ብቻ ህንፃ ቤተክርስቲያኑን ሰርቶ ለማጠናቀቅ እጅግ አስቸጋሪ ሆኖብናል።

ቤተክርስቲያን በመስራት፤ የተዘጉትን በማስከፈት የፈረሱትን በማደስ የምትገኙ የቅድስት ኪዳነምህረትን በረከት ትካፈሉ ዘንድ የቻላችሁትን ሁሉ አስተዋጽኦ እንድታደርጉልን (በፀሎት፡ በእውቅት፡ በገንዘብ እንዲሁም በዓይነት) በእናታችን በቅድስት ኪዳነምህረት ስም እንጠይቃለን፡፡

የእድገት ምስሎች
ያለበት ሁኔታ

ያለበት ሁኔታ

Mar 19, 2026

ድዛይን

ድዛይን

Mar 19, 2026

ፈጣን ስታትስቲክስ

2,000 ETB

የተሰበሰበ

2

ደጋፊዎች

10%

ግስጋሴ

የቅርብ ጊዜ ደጋፊዎች
H

Haileamlak

1,000 ETB

Mar 19, 2026

?

በስም አልባ

1,000 ETB

Mar 19, 2026